4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ

4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ

Share

hope sport tips to funs I wos born in basketo zone in 1987

06/06/2026

🌍 ዛሬ ምሽት 12:00 በአለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታ ኢትዮጵያ ከማላዊ በድሬዳዋ ስታዲየም ይጫወታሉ።

Photos from South Ethiopia Regional Prison Police Commission's post 30/05/2026
Photos from EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት's post 30/05/2026
30/05/2026

⚽️ ውጤቱን ይገምቱ
PSG 🔵 🆚 🔴 Arsenal
🗓 ቅዳሜ | ⏰ ከምሽቱ 01:00 ሰዓት
📺 በቀጥታ በSS Football Plus (ቻናል 222) በጎጆ ፓኬጅ ይከታተሉ!

⚽️ጨዋታዎቹን በቀጥታ ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጫኑ!
⬇️
https://onelink.to/vnyk2w

#ሁሉምያለውእኛጋርነው

!

29/05/2026

‎......... !
⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️
:00_ሰዓት_ላይ_የሚደረገው_የCHAMIONS_LEAGUE_ጨዋታ_ARSENAL_VS_PSG_ትክክለኛውን ግምት ቀድሞ በትክክል ለገመተ 03! የገጻችን_ተከታዮችን_የሞባይል_ካርድ_እንሸልማለን!
‎ !
!
!

‎|ቅዳሜ_ከምሽቱ⏰1:00
!

‎ ! የመጨረሻ_ዋንጫ_ጨዋታ ! ቅዳሜ ግንቦት 22/2018 ከምሽቱ 1:00 ሰዓት የሚያደርጉት ለዋንጫ የሚጫወቱት ጨዋታ በጉጉት የሚጠበቅ ነዉ።

‎በመሆኑ ገጻችን እንደተለመደው ይህንን ፍልሚያ ጨዋታ ዉጤት በትክክል ቀድመው ለሚገምቱ #3 የገፃችን ተከታይ የሆኑትን ሞባይል ካርድ የሚንሸልም በመሆኑ የገጻችንን ደንቦች በማክበር እየተዝናኑ ይሸለሙ።

‎?? #ማሳሰቢያ፦
‎⚽️የሚከተሉ ቅድሜ ሁነታዎችን #አንዱን! አለሟሟላት አያሸልምም!





‎ #ያስተውሉ:-ጨዋታው ከጀመረ በኋላ ግምት ማስቀመጥ ✖
#ከአንድ ጊዜ በላይ መገመት እና ኤዲት ማድረግ አያሸልምም!

‎ገጹን ይወዳጁ አዳዲስ መረጃዎችን ቀድመው ያግኙ እናመሰግናለን👏

‎⚽️⚽️⚽️ !⚽️⚽️⚽️

!

19/05/2026

አርሰናል ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ከ22 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2025/26 የውድድር ዓመት ሻምፒዮን ሆኗል።

በ37ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ማንቼስተር ሲቲ ነጥብ መጣሉን ተከትሎ መድፈኞቹ አንድ ጨዋታ እየቀራቸው የዋንጫው ባለቤት መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

Photos from 4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ's post 18/05/2026

..... #እንችላለን!
አርሰናል በዋንጫ ግስጋሴው ወሳኝ ድል አስመዘገበ
**********************

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 37ኛ ሳምንት ጨዋታ በርንሌይን የገጠሙት መድፈኞቹ 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት በማሸነፍ ሦስት ነጥብ ማሳካት ችለዋል።

ብቸኛዋን ግብ ካይ ሃቨርትዝ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሯል።

ድሉን ተከትሎ አርሰናል ነጥቡን ወደ 82 ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ በደረጃ ሰንጠረዡ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኘው ማንቸስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 5 ከፍ አድርጓል።

ነገ ማንችስተር ሲቲ ከቦርንማውዝ ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ ነጥብ የሚጥል ከሆነ ፣ መድፈኞቹ የዘንድሮው የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን መሆናቸውን ያረጋግጣሉ።

❤❤❤❤

Photos from Burji Zone Government Communication Affairs Department's post 15/05/2026
10/05/2026

የድል ዜና፡ መድፈኞቹ በለንደን ስታዲየም ድል ቀንቷቸዋል!

ዌስትሃም ዩናይትድ 0 - 1 አርሰናል

አርሰናል ወደ ምስራቅ ለንደን ተጉዞ የዌስትሃም ዩናይትድን ፈታኝ ስብስብ 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት በማሸነፍ፣ በሊጉ የዋንጫ ፉክክር ውስጥ እጅግ ወሳኝ የሆኑ ሦስት ነጥቦችን በልበ ሙሉነት ተቀላቅሏል።

መድፈኞቹ በለንደን ስታዲየም ብርቱ ፉክክር ባደረጉበት በዚህ መርሃ ግብር፣ ቤልጄሚያዊው ኮከብ ሊያንድሮ ትሮሳርድ ከመረብ ያሳረፋት ብቸኛ ግብ የጨዋታው ልዩነት ሆና ተመዝግባለች።

ጨዋታው መጠናቀቁን የሚገልጸው ዳኛ ፊሽካ ሲነፋ፣ በስታዲየሙ የታደሙ የአርሰናል ደጋፊዎች በታላቅ የደስታ ስሜትና በእንባ ታጅበው ድላቸውን ሲያከብሩ ተስተውሏል።

ይህ ድል አርሰናል ወደ ዋንጫው የሚያደርገውን ግስጋሴ ይበልጥ ያፋጠነ ሲሆን፣ ለደጋፊዎቹም ትልቅ ተስፋን የሰነቀ ውጤት ሆኗል።

⚽️⚽️⚽️

!

05/05/2026

Arsenal 🔴 🆚 🔴 Atletico Madrid
🗓 ማክሰኞ ሚያዚያ 27 ⏰ ከምሽቱ 04:00
#ይለይላችሀ!
⚽️ !

!

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Address

Addis Ababa