09/04/2026
ሰበር ዜና ‼️
በድርሳን ብርሀኔ የሚመራው የፅንፈኛው ቡድን ታጣቂ በደቡብ ወሎ ዞን በደላንታ ወረዳ ፀሃይ መውጫ እና በአልብኮ ወረዳ ነጢ በሚባል አካባቢዎች የሚንቀሳቀሰው ጽንፈኛ ቡድን ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Wollo Current Information, Public swimming pool, Addis Ababa.
09/04/2026
ሰበር ዜና ‼️
በድርሳን ብርሀኔ የሚመራው የፅንፈኛው ቡድን ታጣቂ በደቡብ ወሎ ዞን በደላንታ ወረዳ ፀሃይ መውጫ እና በአልብኮ ወረዳ ነጢ በሚባል አካባቢዎች የሚንቀሳቀሰው ጽንፈኛ ቡድን ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።
02/04/2026
ሐሰተኛ መረጃን እንመክት! እውነት ያሸንፋል!
በደቡብ ወሎ ዞን ምንም አይነት ጽንፈኛ ቡድኑን የሚደግፍ ሰላማዊ ሰልፍ አልተካሄደም። ህዝባችን ለሰላሙ፣ ለአንድነቱና ለደህንነቱ ዘብ የቆመ እንጂ ለጥፋት ኃይሎች አጀንዳ የሚመች አይደለም።
በማህበራዊ ሚዲያ የሚለቀቁ የተቀነባበሩ ምስሎችና መረጃዎች የህዝቡን ትክክለኛ አቋም አይወክሉም።
የሀሰት መረጃ አሰራጮች ሊገነዘቡት የሚገባው ሀቅ ቢኖር፣ የደቡብ ወሎ ህዝብ እውነትን ከሀሰት መለየት የሚችልና በተራ ፕሮፓጋንዳ የማይሸወድ መሆኑን ነው።
ሁላችንም መሰል የሀሰት መረጃዎችን በማጋለጥና እውነተኛውን መረጃ ለዓለም በማሳወቅ የህዝባችንን ገጽታ እንጠብቅ!
ሐሰተኛ መረጃን እንመክት! እውነት ያሸንፋል!
25/03/2026
"ምርጫ ብሔራዊ ጥቅም የሚከበርበት ነው"
አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር
07/01/2026
ሰበር ዜና!!!
በላይነሽ አመዴ በከላላ እና በመቅደላ ወረዳ ጽንፈኛ ቡድኑን ከሰረቀው ዱቄት ጋር አመድ አድርጋዋለች።
09/12/2025
የአማራ ክልልና የደቡብ የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከሐይቅ ከተማና ተሁለደሬ ወረዳ የተውጣጡ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችን በወቅታዊ ሠላምና ልማት ዙሪያ እያወያዩ ነው።
በውይይቱም በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ፣ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ፍሰሃ ደሳለኝ፣ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሊ መኮንን እና የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አስቻለው አላምሬ ናቸው የተገኙት።
08/12/2025
የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በለጋምቦ ወረዳ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ያደረጉት ውይይት፦
15/10/2025
ሰበር ዜና!!
ገነቴ ከተማን ለመዝረፍ የመጣው ጽንፈኛ ቡድን አስ*ክሬኑን ማንሳት እስከማይችልበት ድረስ ተቀጥቅጧል። ጽንፈኛ ቡድን ከተማን ይዘርፋል እንጂ የመቆጣጠር አቅም የለውም።
07/10/2025
ሰበር ዜና!!!
ወረኢሉ ከተማን ሊዘርፍ የመጣው ጽንፈኛ ቡድን በጀግናው ጥምር ጦር ተቀጥቅጧል።
05/10/2025
አትፈራገጡ!!
ታሪክ ይቅር የማይለው ጥቁር ጠባሳ መጣላችሁን በአደባባይ በድምጽ ጭምር ባመናችሁበት ወቅት ጽንፈኛ አብነው ታደስ የዘር ሀረግ እየቆጠረ ገዳይ አለመሆኑን ለማስረዳት ብዙ ርቀት መሄድ የለብህም።
በአደባባይ መስኪድ ውስጥ በመግባት መግደላችሁን በአይን አይተናል ከዚህ በላይ ማስረጃ የለም። ጽንፈኛ ቡድኑ የአማራን ህዝብ ገድሏል ዘርፏል አግቷል ምን ያላረገው ነገር አለ።
መስከረም 23 ቀን 2018 ዓ.ም በመስጂድ ኑር በኢሻ ሰላት ወቅት ወደ መስጂድ ራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራዉ የታጠቁ ጽንፈኛ ኃይሎች በመግባት ሃይማኖታዊ ግዴታቸውን በመወጣት ላይ በነበሩ ፦
1. የመስጂድ ም/ ኢማምና የወረዳው መጅሊስ ም/ሰብሳቢ
2. የመስጂድ አመራሮች
3. የመስጂድ ኻዲሞችን አሰቃቂ እና አረመኔያዊ ሁኔታ ታሪክ መቼም አይረሳውም። ጽንፈኛው አብነው ታደሰ
ተዋልዶና ተጋምዶ አብሮ የኖረ ህዝብ በጋራ ለተጋረጠበት አደጋ አብሮ ይሞታል እንጂ ጠላት በጠነሰሰው ሴራ እርስ በርስ አይበላላም።
መካነሰላም ከተማን ዳግም ለመዝረፍ የመጣው ዛሬም ተቀጥቅጧል
30/09/2025
ተንታ❗️
በቀ'ቀን ቃል አቀባዮቹ ‟ፋኖ ተንታን ከቧል፣ ፋኖ ተንታን ሊቆጣጠር ነው፣ ፋኖ ተንታን በከባድ መስዋእትነት ያዛት፣..” ወዘተረፈ የሚል የበሬ ወለደ ዘገባ ሳይሰሩለት የተንታ ከተማን ለመዝረፍ በጠዋቱ ወደከተማዋ ያቀናው የሻዕቢያ ፈረስ የሆነው ጃውሳ በአካባቢው የጸጥታ ሃይል አከርካሪው ተመ'ቶ ተመልሷል።
መሃል አደባባይ ፎቶ ለመነሳት ሲመቻቹ በአረር የተነደ'ሉ ወጣቶች ያሳዝናሉ። ከዚህ ኋላቀር ስካር ለመውጣት ምን ያህል ወጣት መሰዋት አለበት? የጃውሳ ደጋፊ የሆኑ ጅሎች የምንከተለው መንገድ የማያዋጣ ስለሆነ ‟በቃን!” የሚሉት መቼ ነው?
________
የበቀቀ'ን ልሳኖቹ በዚህ ደረጃ ተስፋ መቁረጥ በጤና ነው ወይ?