12/04/2026
ቶተንሀም አሁን ላይ በሊጉ ከዎልቭስ እና ከባርንሌይ ከፍ ብሎ በ30 ነጥብ 18ተኛ ስፍራ ላይ ተቀምጧል። ሊጉ ልጠናቀቅ 6 ጨዋታዎች ብቻ ይቀራሉ።
Sirak Sport Page
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Sirak Sport Page, Sports, Addis Ababa.
Sirak official sport page– የእግር ኳስና ሌሎች ስፖርቶች በቅርብ የሚከታተሉበት የትክክለኛ እና የፈጣን ዜና ምንጭ።
የቀኑን ጨዋታዎች ትንታኔዎች ውጤቶች እና አስደናቂ እይታዎችን በፍጥነት ያገኛሉ።
👉 ማሳሰቢያ :- ሁልጊዜም ተግቼ የምፅፈው ለእናንተ አዳዲስ መረጃ ለመስጠት ስለሆነ እናንተ ደግሞ like comment share በማድረግ ትተባበሩኝ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ 👏👏
12/04/2026
ቶተንሀም አሁን ላይ በሊጉ ከዎልቭስ እና ከባርንሌይ ከፍ ብሎ በ30 ነጥብ 18ተኛ ስፍራ ላይ ተቀምጧል። ሊጉ ልጠናቀቅ 6 ጨዋታዎች ብቻ ይቀራሉ።
Sirak Sport Page
12/04/2026
🔴 አርቴታ ሊሰናበት ነው.....!!
ሚኬል አርቴታ የፕሪምየር ሊግ ዋንጫን ወይም የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግን ማሸነፍ ካልቻለ ከአርሰናል እንደሚሰናበት ተዘግቧል።
አርሰናል አርቴታን ለመተካት ሌላኛውን ስፔናዊ አሰልጣኝ ሴስክ ፋብሪጋስን ለማምጣት ማሰቡ ተገልጿል።
ዘገባ - ጆሲ ልዊስ አርቱር ( Josi Luis Arthur )
Sirak Sport Page
12/04/2026
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሀነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ!
መልካም በዓል
Sirak Sport Page
07/04/2026
ባየር ሙኒክ እና አርሰናል አሸነፉ !
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ ባየር ሙኒክ ሪያል ማድሪድን 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የባየር ሙኒክን የማሸነፊያ ግብ ሀሪ ኬን እና ሉዊስ ዲያዝ ሲያስቆጥሩ ለሪያል ማድሪድ ምባፔ ከመረብ አሳርፏል።
በሌላ ጨዋታ አርሰናል ከስፖርቲንግ ሊዝበን ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግብ ካይ ሀቨርትዝ ባለቀ ሰዓት አስቆጥሯል።
ፈረንሳዊው የፊት መስመር አጥቂ ኪሊያን ምባፔ 1️⃣4️⃣ኛ የሻምፒየንስ ሊግ ጎሉን አስቆጥሯል።
የመልስ ጨዋታዎች በሚቀጥለው ሳምንት ረቡዕ የሚደረጉ ይሆናል።
ዕፍረት
ሪ.ማድሪድ 0:1 ባ.ሙኒክ
⏰41 ሉዊስ ዲያዝ
🏟️ ሳንትያጎ ቤርናቦ
07/04/2026
ምሽት 4:00 ላይ በሻምፒዮንስ ሊጉ ሩብ ፍፃሜ ስፖርቲንግ ሊዝበን ከ አርሰናል ይፋለማሉ።ውጤት ይገመቱ?
07/04/2026
ሀሪ ማጉየር በማንችስተር ዩናይትድ አዲስ ኮንትራት ፈርሟል።
06/04/2026
🗣️ ሪዮ ፈርዲናንድ“ላሚን ያማል እግር ኳስን እንደገና እንድወድ አድርጎኛል።
06/04/2026
🚨 ሳካ እና ቲምበር ነገ ማክሰኞ ምሽት አይሰለፉም...!
የአርሰናሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከስፖርቲንግ ሊዝበን ጋር ለሚደረገው የቻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ የመጀመሪያ እግር ጨዋታን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ቡካዮ ሳካ እና ዩሪያን ቲምበር ለነገው ጨዋታ እንደማይደርሱ አረጋግጠዋል።
Sirak Sport Page
04/04/2026
ማንችስተር ሲቲ 4 ለ 0 ሊቨርፑልን አሸነፈ!
በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ማንችስተር ሲቲ ሊቨርፑልን 4 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍፃሜ መቀላቀል ችሏል!
03/04/2026
ሚኬል አርቴታ የመጋቢት ወር የፕሪሚየር ሊግ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸንፏል። 🏅
01/04/2026
! 🐐
ሌሊት አርጀንቲና ከ ዛምቢያ በተደረገው ጨዋታ ሊዮኔል ሜሲ ግብ አስቆጥሮ አስስት ካደረገ በኋላ የፍፁም ቅጣት ምት ቢያገኙም ለ38 አመቱ የመሃል ተከላካይ ኒኮላስ ኦታሜንዲ አሳልፎ ሰጥቶታል።
እንደሚታወቀው ኦታሜንዲ በአርጀንቲና ምድር የመጨረሻ ጨዋታው ሊሆን ይችላል፤ ለዚያም ነው ሜሲ የፍፁም ቅጣት ምቱን አሳልፎ የሰጠው።