እውነት ሁልጊዜ እውነት ነው። ሀገር ከመልማቱ በፊት በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረው የሰው ልጅ መልማት አለበት። ሰላሙ፣ነፃነቱ፣እምነቱና ፍቅሩ፣በአጠቃላይ ደህንነቱና ሰውነቱ ከተከበረ ሀገርን ለማልማት መንገዱ ቀላል ይሆናል።
ሰውነታችን ረከሶ የሚለማ ሀገር እየቆየ ምድረ በዳ መሆኑ የማይቀር ነው።
Ambel FreeMan
I always live for the truth and right things. I will share something important for the public. And i believe in God from my heart too...
በአንድ አካባቢ መሰረተ ልማቶች ሲገነቡ መሪዎች ከኪሳቸው አውጥተው የሚገነቡ የሚመስለው ህዝብ ከጭቆና አያመልጥም። ገንዘቡ ምንጩ በስማችን ተለምኖ ወይም በግብር ስም ተዘርፈን ነው። ከእኛው ወደ እኛ ነው ነገሩ።
Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Website
Address
Addis Ababa