02/08/2026
የመክፈቻ ጨዋታ ውጤት
በየነ ፀጋዬ ጋራዥ 1-2 አለታ ጩኮ
We are generate a talented generation
02/08/2026
የመክፈቻ ጨዋታ ውጤት
በየነ ፀጋዬ ጋራዥ 1-2 አለታ ጩኮ
31/07/2026
31/07/2026
18/07/2026
።
በትላንትናው ዕለት ዲላ ከተማ ላይ እየተካሄደ ወዳለው ጀግኒት futsal cup ዉድድር የተጓዘው የአለታ ጩኮዉ 'ዴ ፕሬስ የሴቶች ቡድን በድል መመለሱ የሚታወስ ሲሆን በዛሬው ዕለት ወደ ሌላኛው ዉድድር ማለትም ወደ ሃዋሳ summer cup ተጉዞ ሌላኛውን የድል ዉጤት ወደ አለታ ጩኮ ይዞ ተመልሷል።
እነዚህ ወድድሮች በዉጤት እና በድል እንድጠናቀቁ በትራንስፖርት ፣ በምግብ ፣ በዉሃ እና ስፖንሰር በመሆን እና ወድድሩ እስከሚጠናቀቅ ከጎናችን ላላችሁ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ምስጋናችን ከልብ ነዉ።
18/07/2026
አለታ ጩኮን ወክሎ እየተሳተፈ የሚገኘዉ የአለታ ጩኮዉ 'ዴ ፕሬስ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በትላንትናው ዕለት ከ ተስፋ ስንቅ(ዲላ) ውጤት 1 - 0 ዉጤት በሆነ አሸንፎ ተመልሷል። የማሸነፍያዋን ጎል ዓለም አሰግድ (34ኛ ደቂቃ) አስቆጥራለች።
የጨዋታ ኮከብ ቆንጅት ኃይሉ
ለ ቆንጅት ኃይሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የንግድ ባንክ ተጫዋች የሆነችው እፀገነት ከራሷ ሙሉ ትጥቅ ሸልማታለች
ለዚህ ዉድድር ድጋፍ ላደረጉልን (ሻኒ) እና ከልብ አድርገን እናመሠግናለን።
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
16/07/2026
15/07/2026
የሚገኘዉ የአለታ ጩኮዉ 'ዴ ፕሬስ የሴቶች ቡድን ከሐዋሳ ኮረም (የኮረም ልጆች ስብስብ ሙሉ ቡድኑ ከኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እና ከንግድ ባንክ U-20 ለእረፍት ከመጡ ተጫዋቾች) ጋር ባደረገው ጨዋታ 2-2 (ዓለም አሰግድ 10ኛ ደቂቃ እና ፀጋ ንጉሴ 90+1) ባስቆጠሩት ጎሎች አቻ በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።
11/07/2026
10/07/2026
በዲላ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ጀግኒት የሴቶች futsall cup እየተሳተፈ የሚገኘው የአለታ ጩኮዉ 'ዴ ፕሬስ የሴቶች የእግር ኳስ ቡድን ባሳለፍነው ረዑብ በ2ተኛ ዙር ጨዋታዉ በዳራ ቀባዶ 2-1 ተሸንፏል። በዚህ በዲላ ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀው futsall cup እየተወዳደረ የሚገኘው የአለታ ጩኮዉ 'ዴ ፕሬስ የሴቶች ቡድን በሃዋሳ ለሚደረገው summer cup በዚህ ሳምንት ጨዋታዉን እንደሚጀምር ይጠበቃል።
10/07/2026
"ለጩኮ ልማት እሮጣለሁ በሚል የሩጫና የእግር ኳስ ግጥሚያ በአለታ ጩኮ ተደግሷል"
ለዚህ ትሼርት የተሰራ በመሆኑ 500 ብር ብቻ እየገዛችሁ የከተማውን ልማት እንድትደግፉ ጥሪ እናስተላልፋለን።