15/08/2023
ምንም
This page is funny and education
15/08/2023
ምንም
01/08/2023
ስሟን ጠርቶ ያላፈረ አሜን ሳይል እንዳያልፍ 🙏🙏🙏
TikTok · dave Check out dave's video.
26/07/2023
https://vm.tiktok.com/ZM2pNTj5a/
TikTok · dave Check out dave's video.
07/10/2022
09/09/2022
የድሮ ትውስታችን
09/09/2022
እስቲ እቺን ጨዋታ የተጫወተው like ያርግ
09/09/2022
እስቲ ወደኋላ መለስ ላርጋችውና ኢሄን ጌም ስትጫወቱ high score ስንት ደርሳችዋል
07/09/2022
ማርያምን ነው የምላችሁ ይህቺ ሳንድራ ማርቲንስ የተባለች ፋኖ ጋር ወልድያ highschool / preparatory አብረን ነው የተማርነው ። እሷ ስናይፐር ይዛ ጦር ግንባር ቀና ብላ ትሄዳለች እኔ ስልኬንና ቦርሳየን ይዥ አቀርቅሬ fb ግንባር እዋጋለሁ ጌታሆይ ግደለኝንጂ አሁን እኔ አማራ ነኝ ወይ😭
07/09/2022
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ሙት ይነሳል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ድውይ ይፈወሳል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ጎባጣ ይቀናል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ሽባ ይተረተራል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ዲዳ ይሰማል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → እውር ያያል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → የታሰረ ይፈታል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ያዘነ ይደሰታል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ያለቀሰ በሳቅ ይሞላል️
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ሰላም ያጣ ሰላም ያገኛል
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ጠማማ ይስተካከላል
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ባሕር ይከፈላል
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር → ዲያብሎስ ድል ይሆናል
❤️🌿እግዚአብሔር ሲናገር ሁሉ መልካም ይሆናል
️ ️
(3)🙏🏻❤️ መልካም ቀን ይሁንልን🙏🏻❤️
07/09/2022
የአሸባሪው ህወሃት ታጣቂዎች መጠለያ ጣቢያ በመግባት 25 ሰዎች በግፍ መገደላቸው ተነገረ።
ታጣቂዎቹ በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ወለህ የመጠለያ ጣብያ ገብተው በንጹሀን ዜጎች ላይ ግፍ አድርሰዋል።
"በቦታው ተገኝቼ ገንዤ ቀብሬያቸዋለሁ" ያሉት ተፈናቃይ ቄስ መስፍን አለሙ "አሸባሪ ቡድኑ በመጠለያ ጣቢያው ገብቶ ያላደረገው ግፍ የለም፤ ፍጹም እንዳንነሳ አድርጎ ነው የሄደው" ብለዋል።
ከ25ቱ ውስጥ ህጻናትና ሴቶች የበዙ ቢሆንም አዛውንቶችን ጭምር በጥይት ደብድበው መግደላቸውን ነው ቄስ መስፍን አለሙ የተናገሩት።
የዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበርያ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ሰሎሞን ንጉስ እንደገለጹት፣ አሸባሪው ቡድን በመጠለያ ውውስጥ በመግባት ንጹሀንን በግፍ ጨፍጭፏል።
"ለሰው ነፍስ የማይራራው የህውሃት አረመኔ ቡድን ከዚህ ቀደም ከ90ሺ በላይ ተፈናቃይ ከቤት ንብረቱ እንዲፈናቀል አደረገ፣ ዛሬምም ይህን እኩይ ተግባር አዝሎ መጥቶ መጠለያ ካፕ ገብቶ በሰውና በንብረት ላይ ውድመት አድርሷል።" ብለዋል
አቶ ሰሎሞን በመጠለያው ውስጥ አንዲት እናት ከአራት ልጆቿ ጋር በግፍ ገድሎባታል ብለዋል።
ሀላፊው አያይዘውም በእርዳታ የተሰጣቸውን የዕለት ጉርሳቸውንም ጭምር ዘርፈው፣ ድንኳኑን ቀዳደውና ተፈናቃዮች የሚጋግሩበትን ማድ ቤት አፍርሰው፣ ምጣድ ሰብረው እንዳይነሱ አድርገዋቸው እንደሄዱ ነው የገለጹት።
በመጠለያ ጣብያው ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ጉብኝት አድርገዋል።
ምንጭ፦ ሰቆጣ ኮሚኒኬሽን
07/09/2022
የአቶ መለስ ዜናዊ ቀልዶች - Mr.Meles Zenawi Jokes
=ቀልድ 1 :~ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በ ግብፅ 7 ለ 0 ተሸነፈ፣
=መለስ ዜናዊ :~ ቀኑን ሙሉ ነው እንዴ የተጫወቱት።
=ቀልድ ሁለት: ~ የግብፅ መንግስት ኢትዮጵያ የአባይ ግድብ
በመገደብዋ ጦርነት ሊከፍቱብን ይችላሉ የሚል የህዝብ ስጋት አለ
በዚህ ምን ይላሉ?
=መለስ ዜናዊ:~ በ21ኛው ክ/ዘመን ጦርነት መፍትሄ አይሆንም
ግብፆች ይህንን ያደርጋሉ ብየ አላስብም ፣ ነገር ግን ጦርነት
ቢከፈትብን እንኳን የምንልከው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እንጂ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አይደለም።
=ጋዜጠኛ: የዋጋ ግሽበት ለመቀነስ ዕድገታችሁን መቀነስ አለባችሁ፡፡
=መለስ ; ከጫማችን ጋር ለማስተካከል እግራችንን መቁረጥ የለብንም
ከእግራችን ጋር የሚስተካከል ጫማ እንፈልጋለን እንጅ፡፡ # መለስ ዜናዊ ስለ ኦህዴድ ከተናገራቸው…
'''''''
1. «ህወሃት እና ብአዴን ንብ ሆነው ማር ሲሰሩ ኦህደዴ ማሩን ለመላስ የመጣ ዝንብ ነው።»
2. «ኦህዴድ እንደ ፈጣን ሎተሪ ሲፋቅ ኦነግ ነው።»