Dribble sport ድሪብል ስፓርት

Dribble sport ድሪብል ስፓርት ሀገርኛ ሰፖርት memory of sports

መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት ተረክበዋል !በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ አስራ ሰባተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ከብራይተን ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት በ...
17/12/2023

መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት ተረክበዋል !

በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ አስራ ሰባተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ከብራይተን ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት በጊዜያዊነት መረከብ ችለዋል።

የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ጋብሬል ጄሱስ እና ካይ ሀቨርትዝ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

በሌሎች ጨዋታዎች አስቶንቪላ ብሬንትፎርድን 2 ለ 1 እንዲሁም ዌስትሀም ዩናይትድ ዎልቭስን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የዌስትሀም ዩናይትድ ጃርድ ቦውን በዘንድሮው የውድድር ዘመን አስራ አንደኛ የፕርሚየር ሊግ ግቡን አስቆጥሯል።

Address

Addis Ababa

Telephone

+251923252950

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dribble sport ድሪብል ስፓርት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category