21/05/2026
📢 ክፍት የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት አዳር የሕጻናት ት/ት መርሐግብር 🌞⛺
📍 ቦታ: አዲስ አበባ
⏳ የቅጥር ሁኔታ: ጊዜያዊ (ከግንቦት – ጷጉሜ)
📅 የሥራ ጊዜ ሁኔታ: ከሰኔ እስከ ነሀሴ በነዋሪነት
(24 ሰዓት በት/ቤቱ ውስጥ 🏠)
🍴🏠 ነጻ የምግብ እና የመኖሪያ አገልግሎት
💰 ደመወዝ: በፕሮጀክቱ እስኬል መሰረት
🔗 ለማመልከት: ከሥር ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
https://tripetto.app/run/W2XFOH8X83
ለተጨማሪ መረጃ:
📞 +251909493444
📞 +251909328444
📞 +251909348444
#ክፍትየስራቦታማስታወቂያ
19/05/2026
📢 ክፍት የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት አዳር የሕጻናት ት/ት መርሐግብር 🌞⛺
📍 ቦታ: አዲስ አበባ
⏳ የቅጥር ሁኔታ: ጊዜያዊ (ከግንቦት – ጷጉሜ)
📅 የሥራ ጊዜ ሁኔታ: ከሰኔ እስከ ነሀሴ በነዋሪነት
(24 ሰዓት በት/ቤቱ ውስጥ 🏠)
🍴🏠 ነጻ የምግብ እና የመኖሪያ አገልግሎት
💰 ደመወዝ: በፕሮጀክቱ እስኬል መሰረት
🔗 ለማመልከት: ከሥር ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
https://tripetto.app/run/W2XFOH8X83
ለተጨማሪ መረጃ:
📞 +251909493444
📞 +251909328444
📞 +251909348444
#ክፍትየስራቦታማስታወቂያ
18/05/2026
እንኳን የዓለም ሁሉ መምህር ለቤተክርስቲያን የብርሃን ምሰሶ ለሆነላት ለቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዕረፍት በዓል መታሰቢያ በሰላም አደረሳችሁ።
ዓመታዊ ክብረ በዓል
◈ ግንቦት 12 / 2018 ዓ.ም (ረቡዕ)
◈ 11:00 ሰዓት
◈ ፒያሳ አሮጌው ፖስታ ቤት ግቢ
ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
#ሐመረብርሃን
12/05/2026
የልጆችዎን እጅ ይዘው ከሙሉ ቤተሰብዎ ጋር ወደ ገዳም በእግር ተጉዘው፣ በጸሎትና በልዩ መንፈሳዊ መርሐግብራት የታጀበ የማይረሳ ቤተሰባዊ ጊዜ አሳልፈው ያውቃሉ?
ሐመረ ብርሃን ባሳለፋቸው የአገልግሎት ዓመታት ውስጥ ቤተሰብነታቸውን በማጽናት እስካሁን ላልተለዩት ወዳጆቹ ከልጆቻቸውና ከሙሉ ቤተሰባቸው ጋር የማይረሳ ጊዜ የሚያሳልፉበትን ልዩ የቤተሰብ ጉዞ እና መርሐግብር ሚያዚያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም አዘጋጀ።
ጠዋት 12:00 ከታላላቅ ገዳማት በመጡ አበምኔቶች እና አበው ጸሎት ተደርጎ የእግር ጉዞ በማድረግ መርሐግብሩ የተጀመረ ሲሆን ወላጆች ልጆቻቸውን በመያዝ ከታላላቅ አበው ጋር ወደ ገዳሙ በእግራቸው ተጉዘዋል።
ገዳሙ ላይ ከደረሱ በኋላ ወላጆች እና ልጆች በጋራ የተሳተፉባቸው መርሐግብራት የተከናወኑ ሲሆን ከምሳ የጋራ ማዕድ በኋላ ልጆች ለእነርሱ በተዘጋጀ ልዩ ቦታ አስተማሪ እና አስደሳች የሆኑ መርሐግብራትን እና ጨዋታዎችን ሲካፈሉ በመዋል፤ ወላጆችም ለእነርሱ የተዘጋጁ መርሐግብራትን በመካፈል የማይረሳ ጊዜን አሳልፈዋል።
መርሐግብሩ የተዘጋጀበት ቃሎ ተራራ አቡነ ሀብተማርያም ገዳም ጸጥታና መንፈሳዊ ድባብ ያለበት፣ የበረከት የቃልኪዳን ቦታ መሆኑ። መርሐግብሩን አድምቆታል።
ውድ ቤተሰቦቻችን! በክርስቲያናዊ አለባበስ እና ሥነ-ምግባር ደምቃችሁ፣ የፍቅር ጥሪያችንን አክብራችሁ በመገኘት ቤተሰብነታችሁን ስላጸናችሁ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን!
ይህ ከልጆቻችን እና ከሌሎች ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰቦቻችን ጋር በኅብረት የጸለይንበት፣ የተማርንበት፣ የተጨዋወትንበት እና መንፈሳዊ ኃይል ያገኘንበት ይህ ጉዞ ለእኛም ለልጆቻችንም የማይረሳ ጊዜ ነው!!
በቀጣይም ለብዙዎች ክፍት የምናደርጋቸው ታላላቅ ቤተሰባዊ መርሐግብሮችን ይዘን የምንመጣ መሆኑን በታላቅ ደስታ እናበስራለን!!
ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ
#ሐመረብርሃን #ጉዞ
18/04/2026
ዝክረ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ለቃለ እግዚአብሔር መፋጠን የዘመናችን ሰማዕትነት ነውና ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ወርኃዊ ክብረ በዓሉ ላይ ትገኙ ዘንድ "ኑ ሰማዕትነት አያምልጣችሁ" ብሎ አፈወርቅ በተሰኘ አንደበቱ ጠርቷችኋል።
◈ ሚያዝያ 12 / 2018 ዓ.ም (ሰኞ)
◈ 11:00 ሰዓት
◈ ፒያሳ አሮጌው ፖስታ ቤት ግቢ
ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
#ሐመረብርሃን ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ orthodox_tewahedo
12/04/2026
"ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ፤ ተነስቷል እንጂ በዚህ የለም።" - ሉቃ. 24፥5
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው
በሰላም አደረሳችሁ!
ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ
☎️ 0909444455
☎️ 0909444400
☎️ 0966767676
#ሐመረብርሃን #ትንሣኤ
09/04/2026
የፍየል እና የበግ ቆዳ ለሐመረ ብርሃን
የትንሣኤ ዕለት / 2018 ዓ.ም
📍የመቀበያ ቦታ፦ ፒያሳ አሮጌው ፖስታ ቤት ግቢ ውስጥ ብቻ !!
☎️ 0966767676 | 0944240000
#ሐመረብርሃን