14/05/2023
#የጨዋታ ቀን
#ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 24ኛ ሳምንት በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
እሁድ ግንቦት 06/ 2015
9:00 ኢትዮጵያ ቡና - ኢትዮ ኤሌክትሪክ
12:00 አዳማ ከተማ - ባህርዳር ከተማ
ሰኞ ግንቦት 07/ 2015
9:00 አርባምንጭ ከተማ - ወላይታ ድቻ
12:00 ሀድያ ሆሳዕና - ወልቂጤ ከተማ
ማክሰኞ ግንቦት 08/ 2015
9:00 ለገጣፎ ለገዳዲ - ፋሲል ከነማ
12:00 ድሬደዋ ከተማ - ኢትዮጵያ መድን
ረቡዕ ግንቦት 09/ 2015
9፡00 ቅዱስ ጊዮርጊስ - ሃዋሳ ከተማ
12፡00 ሲዳማ ቡና - መቻል
ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በቴሌግራም ያግኙን
#በቴሌግራም :-
https://t.me/mnisport
03/04/2023
" ለሊቨርፑል ፍንጭ አልሰጥም "
ዋና አሰልጣኙን ያሰናበተው የለንደኑ ክለብ ቼልሲ በነገው የሊቨርፑል ግጥሚያ ቡድኑን የሚመሩት ጊዜያዊ አሰልጣኝ ብሩኖ ሳልተር ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።
ጊዜያዊ አሰልጣኝ ብሩኖ ሳልተር በቆይታቸውም :-
" እዚህ የመጣሁት ክለቡ ይህ ትክክለኛ እርምጃ ነው ብሎ ስለሚያስብ ነው ፣ ትልቅ ፈተና ነው ነገር ግን ብዙ ልምድ አለኝ ተጫዋቾቹን ለመርዳት እሞክራለሁ እንደምችል ይሰማኛል።
- ከክለቡ አስተዳደር ጋር አውርቼ ነበር ከጎኔ እንደሆኑ እና እንደግለሰብ እንደሚደግፉኝ ነግረውኛል።
- ከአስቶን ቪላ ጋር በነበረን ግጥሚያ ጨዋታውን ተቆጣጥረን ነበር እንቅስቃሴው ጥሩ ነበር ነገር ግን በአንዳንድ ስህተቶች ተሸንፈናል።
- ያለፉትን ሀያ አራት ሰዓታት መግለጽ አልችልም በጣም ከባድ ነበር አሁን በጋዜጣዊ መግለጫ ላይ መገኘት እና ከተጫዋቾች ጋር ተገናኝቶ መነጋገር ትንሽ ይከብዳል።
- በነገው ጨዋታ የምንጠቀመውን አሰላለፍ በተመለከተ ለሊቨርፑል ምንም አይነት ፍንጭ መስጠት ስለሌለብኝ አልናገርም።
- ሊቨርፑል መጥፎ የውድድር አመት በማሳለፍ ላይ ናቸው ነገር ግን ምርጥ ተጫዋቾች አሏቸው ፣ ዝግጁ መሆን አለብን።" ሲሉ ተደምጠዋል።
ለፈጣን መረጃዎች እና በቀጥታ ስርጭት ጨዋታዎችን ለመከታተል በቴሌግራም ይከተሉን
👉👉👉👉👉👉👉👉👉 https://t.me/mnisport
28/03/2023
#ከምሽቱ ጨዋታ በኃላ አሰልጣኝ ውበቱ እንዲህ ብለዋል
"ከእኔ በብዙ እጥፍ አቅም ያለው ሰው በዚህ ቦታ ላይ ቢቀመጥም አቅም ያላቸው ተጫዋቾች እነዚሁ ናቸው"
👇
#አሰልጣኙ ውበቱ ካነሷቸው ነጥቦች መካከል:-
➡በባለፈው ጨዋታ ከመሸነፋችን ጋር ተያይዞ ተጫዋቾቹ ላይ ትንሽ ከአህምሮ ጋር የሥነ-ልቦና ትግል ጋር ነበረን.....
➡ከዓርቡ ጨዋታ ዛሬ በኳስ ቁጥጥርም ሆነ ወደ ጎል በመድረስ የተሻለን ነበር.....
➡ለአፍሪካ ዋንጫው ለማለፍ ያለን ዕድል በጣም ጠባብ ነው።እርግጥ 100% የማለፍ ዕድላችን አክትሟል ማለት አይቻልም
➡ለረጅም ጊዜ የሚጫወቱ ተጫዋቾችን ማግኘት ከባድ ነው።
➡ ከእኔ በብዙ እጥፍ አቅም ያለው ሰው በዚህ ቦታ ላይ ቢቀመጥ አቅም ያላቸው ተጫዋቾች እነዚሁ ናቸው..... ጥራት ያላቸው ተጫዋቾችን የማፍራት ስራ ላይ መሰራት አለበት። ባለው ነገር ግን የምንችለውን ነገር ለማሳየት ሞክረናል....
🔛እንደ ሀገር የ 9 ቁጥር አጥቂ ተጫዋች የለንም። 9 ቁጥር ሆኖ በዛ ቦታ ልብ የሚያስደፍር ተጫዋች የለንም ፣ አንዳንዴ ማነፃፀር ይገባናል.....
➡ ከባለፈው ጨዋታ ስናነፃፅረው የዛሬው ጨዋታ የተሻለ ነበረ... ከጎል ጋር ተያይዞ ግን በርካታ ተጫዋቾች ጎል ጋር እየደረሱ እና የግብ ዕድሎችን እየፈጠሩ ነበረ ....
# ማጣሪያውን ለማለፍ በእርግጥ 100% ዕድላችን አክትሟል ማለት አይቻልም። በሂሳባዊ ስሌት ሙሉ ለሙሉ ውጪ አይደለንም ፤ ግን ዕድሉ ጠባብ ነው....
በብሔራዊ ቡድናችን ላይ ያለዎትን ሀሳብ ያጋሩን ?
ለፈጣን ስፖርታዊ መረጃዎች በቴሌግራም ፦
✅ https://t.me/mnisport
27/03/2023
የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የምድብ አራተኛ ጨዋታቸውን ያደረጉት ዋልያዎቹ 3ለ2 በሆነ ውጤት በጊኒ አቻቸው ተሸንፈዋል።
- ከንአን ማርከነህ እና ኪቲካ ጅማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ሁለት ግቦች በጨዋታው አስቆጥረዋል።
- ተከታታይ ድል ያስመዘገበችው ጊኒ የማለፍ እድሏን ስታሰፋ በዘጠኝ ነጥቦች ምድቡን በበላይነት እየመራች ትገኛለች።
- ግብፅን ያሸነፉት ዋልያዎቹ ሶስት ነጥቦችን ሰብስበው በምድቡ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
- በቀጣይ ወርሀ ሰኔ ኢትዮጵያ ከ ማላዊ ጋር የምድቡን አምስተኛ ጨዋታ የምታደርግ ይሆናል።
ለፈጣን መረጃዎች እና የቀጥታ ስርጭቶችን ለመከታተል በቴሌግራም ቤተሰብ ይሁኑ ፦
✅ https://t.me/mnisport
24/03/2023
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ቢጫ ማልያ ፥ ቀይ ቁምጣ እና ቢጫ ካሶተኒ ለብሶ ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል። ተጋጣሚያችን ጊኒ ደግሞ ቀይ ማልያ ፣ ቢጫ ቁምጣ እና አረንጓዴ ካሶተኒ በመልበስ ወደ ሜዳ ይገባል።
ጨዋታው ከምሽቱ 5፡30 ላይ ካዛብላንካ በሚገኘው መሐመድ አምስተኛ ስታዲየም ይደረጋል።
ጨዋታውን በቀጥታ ይከታተሉ ። ለጓደኞችዎ ሼር ያድርጉ ።
ጨዋታወሰን በቀጥታ ለመከታተል በቴሌግራም
👉👉👉 https://t.me/mnisport ጆይን አድርገው መከታተል ይችላሉ
24/03/2023
ጨዋታ ቀን !
በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ 3ኛ የምድብ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሐየራዊ ቡድን ከጊኒ ጋር ዛሬ ምሽት 5፡30 በካዛብላንካ መሐመድ አምስተኛ ስታዲየም ይጫወታል።
ድል ለኢትዮጵያ !
ጨዋታውን በቴሌግራም ቻናላችን በቀጥታ ለመከታተል ከስር ባለው ሊንክ ጆይን ያድርጉ
👉 👉 👉 https://t.me/mnisport
06/03/2023
#ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 16ኛ ሳምንት በድሬደዋ ስታዲየም
#የጨዋታ መርሐ ግብር
ሰኞ የካቲት 27/ 2015
10:00 ለገጣፎ ለገዳዲ - ሃዋሳ ከተማ
01:00 ኢትዮጵያ ቡና - ወላይታ ድቻ
ለፈጣንና አጫጭር መረጃዎች
✅ የቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 https://t.me/mnisport
ቲክቶክ 👉 tiktok.com/
24/02/2023
#የጨዋታ ቀን !
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 15ኛ ሳምንት
በድሬደዋ ስታዲየም
#የዛሬ የጨዋታ መርሐ ግብር
#አርብ የካቲት 17/2015
#10:00 ሀዲያ ሆሳዕና- ኢትዮጵያ መድን
#01:00 ለገጣፎ ለገዳዲ - መቻል
ለፈጣንና አጫጭር ስፖርታዊ መረጃዎች በቴሌግራም ያግኙን :-
https://t.me/mnisport
19/02/2023
#የጨዋታ ቀን
14ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 -በድሬደዋ ስታዲየም ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይካሄዷል
እሁድ የካቲት 12/ 2015
10:00 መቻል- ኢትዮጵያ ቡና
01፡00 ወልቂጤ ከተማ - ወላይታ ድቻ
ግምተዎን ያጋሩን
17/02/2023
የ14ኛ ሳምንት ውጤቶች እና ቀጣይ ጨዋታዎች
ዓፄዎቹ ከአዲሱ አሰልጣኛቸው ጋር ድላቸውን አጣጥመዋል !
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 14ኛ ሳምንት ድሬደዋ ስታዲየም
በቴሌግራም
https://t.me/mnisport
👆👆 መረጃዎቻችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ