23/03/2020
ላሊጋው ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል...
የስፔን ላሊጋ አስተዳዳሪ አካል ከደቂቃዎች በፊት ባወጣው መግለጫ መሰረት ከዚህ ቀደም ለሁለት ሳምንት ተቋርጧል ተብሎ የነበርው ላሊጋ በድጋሚ ለቀጣይ ላልተወሰነ ጊዜ መራዝው ታውቋል።
ሆኖም ግን አሁንም የላሊጋው ፕሬዝደንት ሀቭየር ቴባስ ሊጉ እንደምንም መጠናቀቅ እንዳለበት የተናገሩ ሲሆን በተጨማሪም በትንሽ ጊዜ ውስጥ በርካታ ጨዋታዎችን በማድረግ ሊጉን ሊፈፅሙት እንደሚችሉ ለማወቅ ተችሏል።
23/03/2020
23/03/2020