አፍሮ ስፖርት - Afro Sport

አፍሮ ስፖርት - Afro Sport

Share

ለዉጥ እንፈጥራለን

20/09/2022

"ሮናልዶን በእግርኳስ ህይወቴ አርአያዬ ስለሆነ እና እግርኳስ ተጫዋች እንድሆን ስላደረገኝ አጊንቼዉ ማመስገን እፈልጋለሁ ።" - ኤርሊንግ ሀላንድ

18/09/2022

ጎልልልልልልልል አርሰናልልልልልልልል
ብሬንትፎርድ 0-1 አርሰናል

☑️ጨዋታውን ለመከታተል ፔጁን ላይክ ያርጉ

18/09/2022

ጨዋታዉ ተጀመረረረ
1' ብሬንትፎርድ 0-0 አርሰናል

☑️ጨዋታውን ለመከታተል ፔጁን ላይክ ያርጉ

18/09/2022

የዊሊያምስ ወንድማማቾች ኢናኪ እና ኒኮ ዊሊያምስ በአንድ የነጥብ ጨዋታ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ጎል አስቆጥረዋል።

17/09/2022

ሉዋም ክንፈ ትባላለች! ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ኢንጅነሪንግ ተመርቃለች።

ለአንድ አመት በስራ ላይ ከቆየች በኋላ በአንጀት ካንሰር ተይዛ አልጋ ላይ ውሎ ለማደር ተገዳኛለች።

ከዚህ ለስቃይ ከሚዳርግ ሕመም ለመዳን ህክምና ያስፈልጋታል። ተከታታይ ህክምናውን ባለማቋረጥ ለማከናወን ደግሞ አድካሚ እና ብዙ ወጪ የሚጠይቅ ሆኗል።

ቤተሰቦቿ አጠገቧ ባለመኖራቸው ምክንያትም መናገር ለሚያስቸግር ከባድ ችግር ተዳርጋለች። ከቅርብ ጓደኞቿ የምታገኘው ድጋፍ የኑሮ እና የህክምና ወጪዋን የሚሸፍን አይደለምና እናንተ ወገኖቿ የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉላት ትማፀናለች።

ድና ወደ ስራ ለመመለስ ከፍተኛ ጉጉት ያላት ይህች የ26ዓመት እህታችን ቢያንስ ካለችበት የየቀኑ ሕመም እንድታገግም የምንችለውን ዕገዛ ማድረግ እንድንችል በንግድ ባንክ የተከፈተውን አካውንት እንድትጠቀሙ ተማጽኖዋን አስተላልፋለች።

በተጨማሪም የነገ ሳምንት መስከረም 15 በጋዜጠኞች እና በእጩ ጋዜጠኞች መካከል በሴት እና በወንድ የእግር ኳስ ጨዋታ ስለሚደረግ የተዘጋጁትን ቲኬቶች በመግዛት እገዛ ማድረግ ይቻላል ፤ በህትመት ስራ ላይ የተሰማራችሁ የEAS ቤተሰቦች እገዛችሁ እንደሚያስፈልገን በዚህ አጋጣሚ ልናስታውስ እንወዳለን።

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000498897669 - ሰለሞን ተስፋው/ብስራት/ ዓይንእንግዳ
ስልክ
0920756583
0910105261
0912452017
አለንልሽ እንበላት።
ከፀሎታችን ባሻገር የተቻለንን በማድረግ እንድረስላት!

የሀሙስ መስከረም 5/2015 የስፖርት ዜና / Ethiopian sport news | Mensur Abdulkeni | Tribun Sport | Bisrat FM 15/09/2022

⚽ የስፖርት ዜናዎች| The Latest Sport News The Latest Sport News Sport News የስፖርት ዜናዎች 📲⤵️ ሙሉ ዝርዝር ዜናዎቹን እንዲሁም ሌሎች ተጨማሪ በርካታ ወቅታዊ የስፖርት መረጃዎችን ቀን በቀን ለማድመጥ ይሄንን አድርጉ! ከታች ያስቀመጥንላችሁን ሊንክ ከፍታችሁም ሁሌም መከታተል ትችላላችሁ) 📲 More: ⤵️ 👇

የሀሙስ መስከረም 5/2015 የስፖርት ዜና / Ethiopian sport news | Mensur Abdulkeni | Tribun Sport | Bisrat FM

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Website

Address


Addis Ababa