አርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ !!!
Arbaminch Kenema FC አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
Well come to Arbaminch Kenema Football Club on Facebook. if you love Ethiopian football and arbaminc
this is the official arbaminch kenema FCs fans page.here you can support our club,post and update the latest news's about our club..........were ever u r we r ready to feed u with latest news's..hit the like button and join us
LONG LIVE ARBAMINCH
VIVA AMK............
06/11/2022
ሀሳባችሁን አካፍሉን እስኪ
ተጠናቀቀ
ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 አርባምንጭ ከተማ
30' አማኑኤል ገብረሚካኤል | 84' ኤሪክ ካፓይቶ (ፍ)
2-0 እየተመራን ወደ መልበሻ ክፍል ገብተናል 45ደቂቃዎች አሉን ተስፍ መቁረጥ የለም💪💪
27/10/2022
⚽️የጨዋታ ቀን
💪የድል ቀን
✅ቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ጨዋታ
📂ዛሬ ጥቅምት 17/02/2015
⏰10:00 ሰዐት
🍵 ኢትዮጲያ ቡና ከ አርባምንጭ ከነማ
🏟ባህርዳር ስታድየም
🎙ጨዋታው በቀጥታ ከ10:00 ሰዐት ጀምሮ በDstv በቀጥታ ይተላለፋል!
ድል ለተወዳጁ ክለባችን አርባምንጭ ከተማ❤💛🖤
19/10/2022
የ07:00 ጨዋታ ውጤት
አንድ ነጥብ አግኝተናል አሷንስ ማን አየ😂😂
19/10/2022
የጨዋታ ቀን አዞዞዞ ይበላሀል
አርባምንጭ ከተማ ከ ሀድያ ሆሳዕና
09-02-2015 ቀን 7:00 ሰዓት
ድል ለውዱ ክለባችን አርባምንጭ ከተማ
12/10/2022
እስኪ በጨዋታው ላይ የታዘባችሁትን አጋሩን
መቻል1-2 አርባምንጭ ከተማ
30' ምንይሉ ወንድሙ | 24' አሸናፊ ኤልያስ
44' ተመስገን ደረሰ
05/10/2022
የሙሉ ሰዓት ውጤት
ደስ የሚል ጨዋታ ተመልክተናል ነገር ግን ትኩረት ያስፈልጋል መልካም አዳር አዞዞዞ ይቀጥላል ገና ብዙ ጨዋታዎች ከፊታችን አሉ
ትዝብት ነው ትርፉ ትዝብት ነው.....
87' ኢዮብ ገብረማርያም
(አርባምንጭ ከተማ 3-4 ኢትዮጵያ መድን)
ጎልልልልልልልል !
77' ተመስገን ደረሰ
(አርባምንጭ ከተማ 3-2 ኢትዮጵያ መድን
05/10/2022
ዕረፍት!
አርባምንጭ ከተማ 2-2 ኢትዮጵያ መድን
5' አሸናፊ ፊዳ 13' ብሩክ ሙሉጌታ
23' ተመስገን ደረሰ 22' ኪቲካ ጅማ
05/10/2022
ጎል !
5' አሸናፊ ፊዳ
(አርባምንጭ ከተማ 1-0 ኢትዮጵያ መድን)
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Contact the business
Telephone
Address
Addis Ababa
2552