Ethiopia coffee

Ethiopia coffee

Share

All free news about coffee

Photos from Ethiopia coffee's post 11/08/2023



👉 የኢትዮጵያ ቡና ዋናው ቡድን የ2016 ዓ.ም የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ዛሬ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የመጀመሪያ ልምምዱን አድርጓል።

👉 በአሰልጣኝ ካቫዞቪች ኒኮላ የሚመራው ዘጠኝ የአሰልጣኝ ቡድን እና ሃያ ዘጠኝ ተጫዋቾችን በመያዝ ትላንት ተጠቃሎ ወደ ሆቴል የገባው የኢትዮጵያ ቡና ቡድን በቀን ሁለት ጊዜ ልምምዱን ያደርጋል።

👉 በብሔራዊ ቡድን ጥሪ የተደረገለት አንበሉ #አማኑኤል ዮሐንስ ዕረፍት የተሰጠው ሲሆን፤ ሰኞ ቡድኑን ይቀላቀላል።

👉 በነገው ዕለት የክለባችን እና የደጋፊ ማህበሩ አመራሮች ቡድኑን ልምምዱን ለመመልከት እና ለማበረታታት አዳማ ይገኛሉ።

12/07/2023

ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪን ይመለከታል
የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ሃምሌ 9/ 2015 ዓ.ም. ጠቅላላ ጉባኤ ያካሂዳል
ስለሆነም አባላት በጉባኤ እንድትገኙ እያሳወቅን ጠቅላላ ጉባኤው የሚደረግበት የመሰብሰቢያ ቦታ በቡና ሻይ መስብሰቢያ አዳራሽ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ይካሄዳል በመሆኑም በዚህ ስብሰባ ላይ መላው ደጋፊዎቻችን በሰዓቱና በስፍራው በመገኝት እንድትሳተፋ ስንል በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
Via የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማህበር

13/08/2022


?


ለበለጠ መረጃ 0115-314125/ 0911760096 ይደውሉ

04/08/2022



ፈር ቀዳጁ ኢትዮጵያ ቡና አሁን ደሞ አዲስ ያስፈረማቸው ተጫዋቾች ልክ እንደውጪዎቹ ከደጋፊው ጋ ልክ የማስተዋወቅ ስራ ይሰራል።

#ቀን ቅዳሜ
#ቦታ አበበ ቢቂላ ስታዲየም
#ሰአት ከ3:00-5:00 ሰአት


ትሪቡን 500
ጥላ ፎቅ 300
ከማን አንሼ 200
ሌሎች ቦታዎች 100 ብር

18/07/2022

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከአሰልጣኝ ተመስገን ዳና ጋር ለሁለት ዓመት የሚያቆየውን የውል ስምምነት ፈፀመ።
አሰልጣኝ ተመስገን፦
👉ሐዋሳ ተስፋ ቡድን ዋና አሰልጣኝ (2005-2009)
👉 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን U-17 ዋና አሰልጣኝ (2010)
👉 ሐዋሳ ከተማ ም/አሰልጣኝ (2011)
👉 ደቡብ ፖሊስ ዋና አሰልጣኝ(2012)
👉 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን U-20 ዋና አሰልጣኝ (2013)
👉 ወልቂጤ ከተማ (2014) 18 ጨዋታዎች

📒 የትምህርት ዝግጅት
👉በስፖርት ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ
👉 የ CAF B ላይሰንስ

🏆በእግር ኳስ ያደረጋቸው ስኬቶች
👉 በሐዋሳ ተስፋ ቡድን በአራት ዓመት ቆይታ ስምንት ዋንጫዎች
👉 ሴካፋ የኢትዮጵያ ብሔራዊ U-17 የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ
👉 የኢትዮጵያ ወጣት ኮከብ አሰልጣኝ ሁለት ጊዜ

እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በደህና መጣህ‼

16/07/2022

🟤የኛ ኢትዮጵያ ቡና በዚህ የዝውውር መስኮት እስካሁን ያስፈረማቸው ተጫዋቾች!

✅ ኃይለሚካኤል አደፍርስ
✅ አብዱልአዚዝ ቶፊቅ
✅ መስፍን ታፈሰ
✅ ጫላ ተሺታ
✅ ብሩክ በየነ
✅ አብዱልከሪም ወርቁ
✅ ራምኬል ጀሚስት

✍ውላቸውን ያራዘሙ ተጫዋቾች!
✅ሮቤል ተ/ሚካኤል
✅እስራኤል መስፍን (ግብ ጠባቂ)

👉ክለባችን ተጨማሪ ወሳኝ ተጫዋቾችም ለማስፈረም እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል!

☑️ትክክለኛና የተረጋገጠ ይፋዊ አዲስ መረጃ ሲኖር በቻናላችን የምናሳውቅ ይሆናል!

👍መረጃውን ለሁሉም የክለባችን ደጋፊዎች እንዲደርስ ሼር እናድርግ!

13/07/2022

ሮቤል ተ/ሚካኤል ለሁለት ዓመት ለኢትዮጵያ ቡና በመፈረም ውሉን አድሷል።
#ስም ፦ ሮቤል ተ/ሚካኤል
፦
👉 ገጅረት (2014-15 እ.ኤ.አ)
👉 ቀይ ባህር (2016-2020)
👉 የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን U-20 (2017-18)
👉 የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን (2019-22)
👉 የኢትዮጵያ ቡና ከ2013 አጋማሽ እስከ አሁን
🏆 በጨዋታ ያሳካቸው ክብሮች
👉 ሴካፋ 2019 የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች
👉 ቀይ ባህር ከ 2017-20 ሻምፒዮን
፦ አማካኝ
#ቁመት፦ 1.85m
#ኪሎ፦ 73kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
‼

13/07/2022

#ስም ፦ ብሩክ በየነ
፦
👉 ወልቂጤ (2009-10)
👉 ሐዋሳ (2011-2014)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-23 (2013)
👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2014)
፦ የፊት አጥቂ
#ቁመት፦ 1.73m
#ኪሎ፦ 65kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

13/07/2022

#ስም ፦ ጫላ ተሺታ
፦
👉 ሻሸመኔ (2010)
👉 ሲዳማ (2011)
👉ወልቂጤ (2012-14)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2010)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-17 (2009)
፦ የመስመር አጥቂ
#ቁመት፦ 1.77m
#ኪሎ፦ 70kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

13/07/2022

#ስም ፦ አብዱልከሪም ወርቁ
፦
👉 መድን (2009-11)
👉 ወልቂጤ (2012-2014)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2011)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-23 (2012)
፦ አማካኝ
#ቁመት፦ 1.70m
#ኪሎ፦ 60kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

11/07/2022

#ስም ፦ መስፍን ታፈሰ
፦
👉 ሐዋሳ (2008-2014)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-17 (2010)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)
👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2013-14)
፦ የፊት አጥቂ
#ቁመት፦ 1.87m
#ኪሎ፦ 75kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

ምንጭ ዋናው ፔጅ

08/07/2022

#ስም ፦ ሐይለሚካኤል አደፍርስ
፦
👉 ሠበታ (2011-2014)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)
👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2012)
👉ብሔራዊ ቡድን U-23 (2013)
🏆ጎፈሬ ካፕ ሻምፒዮን(2014)
፦ ግራ ተመላላሽ
#ቁመት፦ 1.79m
#ኪሎ፦ 72kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 3 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

ምንጭ ከዋናው ፔጅ

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Website

Address


Ferensay Legasiyon
Addis Ababa