Chelsea's fan zone

Chelsea's fan zone

Share

ቼልሲን በተመለከት ዜና፣ውጤት፣የተጫዋቾች እና የአሰልጣኞች ታሪክ እና የዝውውር ወሬ በስፋት ይቀርባል።

01/04/2026

የአለም ዋንጫ ምድብ ይህን ይመስላል

01/04/2026

ሮም እንደወደቀች ሁሉ ጣሊያንም ወደቀች🙆።ጣሊያን ለ3ተከታታይ ግዜ የአለም ዋንጫ መሳተፍ ሳትችል ስትቀር ቦስኒያ በታሪኳ ለሁለተኛ ግዜ የአለም ዋንጫ ለመሳትፍ ትኬት ቆርጣለች።

01/04/2026

big respect to dire police🙏🙏

31/03/2026

የቸርነት ጉግሳ ጎል⚽

31/03/2026

የ2027 አፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ

ጨዋታው ተጀምሯል

🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ 🇸🇹

ድምር ውጤት: 3-0

30/03/2026

ካፍ የሀሳብ ለውጥ አድርጓል። በዚህም መሰረት በዝግ ስቴዲየም እንዲካሄድ ተወስኖ የነበረው የኢትዮጵያ እና የሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር የአፍሪካ ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ለተመልካች ክፍት እንዲሆን ፈቅዷል።

በዚህም መሰረት 10,000 ተመልካቾች በቦታው መታደም ይችላሉ። ጨዋታው ነገ መጋቢት 22/2018 ዓ.ም በድሬዳዋ ስቴዲየም ይካሄዳል።

መልካም ዕድል ለብ/ቡድናችን!!

27/03/2026

#ጋዜጠኛ አሉላ ፍሬው የኦርቶዶክስን እምነት የምትከተል እና ማንቺስተር ዩናይትድን የምትደግፍ ሴት አገባለሁ ማለቱ ሊመሰገን እንጂ ከስራው ሊታገድ እና ሊከሰስ አይገባውም።

27/03/2026

#ዋሊያዎቹ በሞሮኮ ምድር ድል ቀንቷቸዋል!

የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ (AFCON) ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን በሞሮኮ ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን፣ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 3 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት በመርታት ወሳኝ ድል አስመዝግቧል።

ግቦቹ:-

• 22' ደቂቃ ከነዓን ማርክነህ — በመጀመሪያው አጋማሽ መሪነቱን ያስጨበጠች ግብ ከመረብ አሳረፈ።

• 31' ደቂቃ አቤል ያለው — ልዩነቱን በማስፋት የዋሊያዎቹን ብልጫ አረጋገጠ።

• 78' ደቂቃ አቤል ያለው — በሁለተኛው አጋማሽ ድንቅ ብቃቱን በመድገም ለቡድኑ ሦስተኛውንና የራሱን ሁለተኛ ግብ አስቆጠረ።

ይህ ድል ለቀጣዩ የማጣሪያ ጉዞ ትልቅ መነቃቃትን የፈጠረ ሲሆን፣ ተጫዋቾቻችን ሜዳው ላይ ላሳዩት አስደናቂ ትጋት ትልቅ አድናቆት ይገባቸዋል።

እንኳን ደስ አላችሁ! ድል ለዋሊያዎቹ! 🇪🇹💪

27/03/2026

በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን የሚገጥመው የኢትዮጵያ አሰላለፍ

ድል ለኢትዮጵያ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹

25/03/2026

አርሴናል በህጻናት ላይ የሚያደርሰውን የስነ ልቦና ስብራት ሊያቆም ይገባል🤗☺

24/03/2026

Too late

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Website

Address


Addis Ababa