ለኢትዮጵያ ካራቴ ቤተሰቦች
የኢትዮጵያ ካራቴ ፌዴሬሽን የዳን ደረጃ ሙያ ማሻሻያ ስልጠና እና ፈተና ከሀምሌ 20-24/2013 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ራስ ሀይሉ ጂምናዚየም እንዲሁም ከሀምሌ 27- ነሐሴ 1/2013 ዓ.ም. በአዳማ ከተማ ይሰጣል። ስለሆነም የፈተና ጊዜአችሁ የደረሰ እና ከዚህ በፊት የመፈተኛ ጊዜ ያለፋቹ ሁሉ ከተጠቀሱት ቦታዎች በሚመቻችሁ ተመዝግባችሁ መፈተን የሚትችሉ መሆኑን ፌዴሬሽኑ ያሳስባል።
የኢትዮጵያ ካራቴ ፌዴሬሽን
Ethiopian Karate Federation
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ethiopian Karate Federation, Addis Ababa.
15/10/2019
Ethiopian Karate Federation
Instructors and students are start refreshment training for Dan upgrading exam.
15/10/2019
07/10/2019
01/12/2011 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ካራቴ ፌዴሬሽን በ2011 ዓ.ም. የሙያ ማሻሻያ ስልጠናና ዳን ደረጃ ፈተና ለመስጠት ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ሲሆን በቅርቡ የዳን ፈተና ስታንዳርድ፣ የስልጠና እና የፈተና ቀናትን በክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች በኩል የምንገልፅ መሆኑን አዉቃችሁ በትህግስት እንድትጠባበቁን ለሁሉም የካራቴ ቤተሰቦች ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
Ethiopian Karate Federation held its annual shampionship in Ethiopian Youth Sport Acadamy Addis from 13 June to 16/2011E.C.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Website
Address
Addis Ababa