Assega Sports Academy

Assega Sports Academy

Share

Sundays football training and fun!

Photos from አበበ ቢቂላ የጤና ስፖርት  ማኅበር  - Abebe Bikila Sports Association's post 19/06/2021
05/06/2021

# አሰግድ_ተስፉዬ_ነፍስ_ይማር
1988 እና 1989 # በኢትዮጲያ_ቡና ማሊያ ኮከብ ግብ አግቢ ሆኖ ጨርሷል::
# ቡናማዎቹ ደጋፊዎች ከሱ ጎል ፈልገው አሴ ጎል ጎል ብለውት አሳፍሯቸው አያውቅም።
# በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮና ታሪክ በአንድ ጨዋታ 5 ጎል በማስቆጠር ሪከርዱን ይዟል::
ኢትየጵያ ቡናን በ10 ቁጥር ማልያ # በአምበልነት መምራትም ችሏል።
# የግብፁ አል አህሊ በኢትዮጵያ ቡና ማልያ ያገባባቸውን የመቀስ ምት ጎል አይረሱትም የግብፆችም ጌታ ነው ::
# ጀሞ በሚገኘው የተጫዋቾች የመኖሪያ ካምፕ በስሙ የተሰየመ ክፍል አለ ::
# የድሬዳዋ የደቻቱ ሰፈር ልጅ አሰግድ ተስፋዬ ካጣነው ዛሬ 4 አመት ሆነ ::
# ነፍስህን_ከደጋጎች_ጋር_ያስቀምጣት
# እንወድሀለን !

የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቀሉ
👉 https://t.me/coffeefc

25/08/2020
25/08/2020

Bekrb ken

19/09/2019

Happy Ethiopian New Year members
Training starts on Saturday September 21 at Assega Sport Academy

Assega Sport Academy 31/08/2019

We are happy to announce that we are now on telegram. Join for updates on the upcoming program.

Assega Sport Academy You can view and join right away.

Photos from Assega Sports Academy's post 31/08/2019

Our summer program which started on July 8,2019 has successfully ended on August 31,2019. Assega Sport Academy's next program is going start on September 19,2019

Photos from Assega Sports Academy's post 09/07/2019

አካዳሚያችን የ2011 የክረምት የስልጠና ፕሮግራም የጀመር በመሁኑ ማክሰኞ፡ሀሙስ፡ቅዳሜ
ጠዋት 3 :00ላይ በ 22
ማዞሪያ አካባቢ በሚገኘው ሜዳችን በመገኘት ልምምዳችሁን
መጀመር ትችላላቹ።የሜዳው አድራሻ 22 ማዞሪያ የሚገኘው
ሙልሙል ዳቦ ፊትለፊት
ባለው አስፋልት ገባ ብሎ።እድሜያቹ ከ 5-18 አመት የሆናቹ ቢሮ
በመምጣት መመዝገብ ትችላላቹ!!!!
ለበለጠ መርጃ:-
+25191 121 1577
+251913058420
+251910618487

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address


Bole
Addis Ababa
A1028

Opening Hours

Monday 05:00 - 21:00
Tuesday 05:00 - 21:00
Wednesday 05:00 - 21:00
Thursday 05:00 - 21:00
Friday 05:00 - 21:00
Saturday 05:00 - 21:00
Sunday 05:00 - 21:00