25/05/2026
የጉዞ ጥሪ ለድሬደዋ ከተማ ደጋፊዬችና ወዳጆች
የድሬደዋ ከተማ እስፖርት ክለብ ቢሮ ነፃ ትራንስፖርት ስላዘጋጀ መላዉ የክለባችን ደጋፊዬችና ወዳጆች ክለባችን ያለበትን የመዉረድ ስጋት ለመቅረፍ የፊታችን ሀሙስ ከቅዱስ ጊዎርጊስ ጋር የሚያደርገዉን ተጠባቂ ጨዋታ አዳማ በመገኘት ለክለባችን ደጀን እንሁን።
ለተጓዝ ደጋፊዬች የመመዝገቢያ ቦታ
ፍፁም እስቱዲዬ ከሳሚ መናፈሻ ጎን
ለበለጠ መረጃ +251 906655511
09/01/2026
በአስራ አራተኛ ሳምንት ጨወታ ቡድናችን ዛሬ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ይጫወታል።
በአስራ ሦስተኛ ሳምንት ከባህርዳር ከተማ ጋር ነጥብ የተጋራው ቡድናችን ወደ ድል ለመመለስ ዛሬ ከኤሌክትሪክ ጋር ከባድ ፍልሚያ ያደርጋል።
ቡድናችን አብዱሠላም ዩሱፍ ፣ አስቻለው ታመነ፣ አቡበከር ሻሚል፣ ያሬድ ታደሰ፣ አቤል አሰበ እና ጀሚል ያዕቆብን በጉዳት ምክንያት በዛሬው ጨወታ የማይኖሩ ሲሆን በቅጣት ምክንያት የባለፈው ጨወታ ላይ ያልነበረው የመሃል ተከላካዩ ሬድዋን ሸረፋ ከቅጣቱ ተመልሷል።
ሁለቱም ቡድኖች ባለፈው አራት ጨወታ ሲገናኙ ቡድናችን ሁለቱን ጨወታ ሲያሸንፍ ኤሌክትሪክ አንድ ጨወታ አሸንፎ አንዱ ጨወታ በአቻ ሊጠናቀቅ ችሏል።
ድል ብርቱካናማው ክለባችን ለድሬ ከነማ
16/12/2025
ለውድ ደጋፊዬቻችን ማሊያ ስለመጣ ከታች ባሉት አድራሻዎች ማግኝት ይችላሉ
አድራሻ
1 ድሬዳዋ ከነማ ቢሮ
2 09 ቀበሌ alpha E-birr 0915013670
3 ሳቢያን ድሬ ሞል ሁለተኛ ፎቅ EBS computer ማስልጠኛ 0966890705
4 ድሬዳዋ እስቱዲዮም ጎፋሬ ሱቅ 0920109939
5 ሳሚ መናፈሻ አጠገብ ፍፁም እስቲዲዬ 0911876411
6 ለገሀሬ 3D ሱቅ 0915738693
ዋጋ
800 birr
08/11/2025
በአራተኛ ሳምንት ጨወታ ድል ያልቀናው ቡድናችን በአምስተኛ ሳምንት ጨወታ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር ዛሬ ይጫወታል።
ወደ አዲስ አበባ ከማቅናቱ በፊት የመጨረሻ የሊግ ጨወታ በሀዋሳ የሚያደርገው ቡድናችን የኢትዮጵያ ዋንጫ ከተጫወተ ቡኃላ ሀዋሳን የሚለቅ ይሆናል።
04/11/2025
ቡድናችን የ4ተኛ ሳምንት ጨወታውን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ከቀኑ 9 ሰዓት ላይያደርጋል፡፡
ተከታታይ ድሎችን ያስመዘገበው ቡድናችን ባደረገው ጥሩ ቅያሪ ተከታታይ ስድስት ነጥቦችን ማግኘት ችሏል፡፡
ቡድናችን በጥሩ መነቃቃት ላይ ሲገኝ የቡድን መንፈስ አንድ መሆን ለባለፉት ድሎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል፡፡
አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ ይህን ስኬት ለማስቀጠል ከቡድን አጋሮቻቸው ጋር ተግተው እየሰሩ ይገኛሉ፡፡
ቡድናችን ድሉን ለማስቀጠል ዛሬ 9 ሰዓት ቀጠሮ ይዟል፡፡
ድል ለብርቱካናማው ክለባችን