02/07/2025
TikTok · Aduነኝ Check out Aduነኝ’s post.
Ethiopia
02/07/2025
TikTok · Aduነኝ Check out Aduነኝ’s post.
30/10/2024
በአዲስ ከተማ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ኒቃብ እንዳይለበስ የከለከሉ ሙስሊም ጠ*ል አመራሮች እነዚህ ናቸው
በደምብ ሼር ይደረግ
ኡኡኡ😢😱🙄
ባህር ዳር ከተማ ላይ 2 ሊትር ቤንዚን በጥቁር ገብያ 500 ብር እየተሸጠ ነው : : ይህ ማለት ከሊትር 160 ብር ያተርፋሉ ማለት ነው ::
አንድ ማደያ አንድ ቦቴ ሲያራግፍ 45,000 ሊትር ነው 25,000 ሽጦ ቀሪውን 20,000 ሊትር ለብላክ ነጋዴዎች በሊትር 150 ብር ቢሸጥ ከአንድ ሊትር 60 ብር ያተርፋል
20000 *60 = 1,200,000 ሚሊየን ብር ያተርፋል ይህ ብር ንግዱንም ምኑንም ለማፈን በቂ ነው እንዲህ ያለ ጥቅም የሚገኝበት ሂደት ባለበት ትክክለኛ የነዳጂ ስርጭት ይኖራል ብሎ ማሰብ ይከብዳል ::
ሌላው ትልልቅ ሳልባቲዮ ጭነው አውርደው ለመሸጥ የሚሰማሩ መኪኖች ዳማሶች የችግሩ አባባሾች የጥቁር ገብያው አንቀሳቃሾች ናቸው እጥረት እስኪቀረፍ የሚሰጥ ቤንዚል በሊትር መተመን ቢቻል ::
ይህንን ስንል ሀቀኞች ባለማደያወች እንዳሉ ሳንዘነጋ ነው ::
በአማራ ክልል ተጥሎ የነበረው የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እቀባ ከነገ 01/02/2017 ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ ተነስቷል የሚል መረጃ ደርሶናል አጣሩ ::
90 ብር በገባ ነዳጂ ነዳጂ ሳይሞሉ ግዳጂ የሚሉ የሞሉበት ሀገር ላይ እንዴት ተሰርቶ ይታደራል ቤተሰብስ ኑሮስ ይመራል 1 ጎማ 52 ሽህ ብር በገባበት አንድ ፉል ነዳጂ 45,000 ብር በሚቀዳበት ሀገር ያለምንም ክፍያ የግለሰብን ንብረት ግዳጂ እያሉ ማንገላታት አይከብድም ??
ቀበሌው ግዳጂ
ወረዳው ግዳጂ
ዞኑ ግዳጂ
ከተማው ግዳጂ
ክልሉ ግዳጂ
ሀገሪቱ ግዳጂ
የት ተኬዶ ይሰራ 😱😱
09/10/2024
ጎበዝ ወደየት ሂደን ነው የምንሰራ
ዛሬ ማለትም በ 29/011 2017 ወልደያ ላይ በእንቅስቃሴ እገዳ ምክንያት ቆመው የነበሩ የጭነት መኪኖች ወዴትም አትወጡም በማለት የፌደራል ፖሊሶች አስቁመውናል ሰንጠይቃቸው ያስቆመህ ይምጣና ይስደድህ የሚል መልስ ሰጠውናል ሲሉ መልህክት እድርሰውናል ::
ሾፌር ክልከላ ባለባቸው ሲያሽከረክር እርምጃ ሲወሰድበት ቀርባችሁ ለማትረፍ በማትሞክሩበት ሂደት እንዴት በምን ሞራል ነው ያስቆመህ ያስለቅቅህ ልትሉስ የደፈራችሁ ?
የመኪኖቹ መቆም ካሳሰባችሁ ለምን እያጀባችሁ እንዲጓዙ ያላደረጋችሁ እናንተ የፈራችሁትን መንገድ ሾፌር በምን ድፍረቱ እንዲሄድበት ፈለጋችሁ ???
ወልድያ ያላችሁ ህግ አስከባሪዎች ሾፌሮችን አትንቀሳቀሱም የምትሉ የፌደራል ፖሊሶች ልታፍሩ ይገባል ::
07/10/2024
የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ብቻ አይደለችም።
"መሬት መንቀጥቀጡ አዲስ አበባ አይደለም ተረጋጉ ማለት ምን ማለት ነው?"
***
(ስናፍቅሽ አዲስ - ለድሬ ቲዩብ)
የሀገሩ ሚዲያ ስለ ሀገሩ ያለው አስተሳሰብ ከሚሰራቸው ዘገባዎች በቀላሉ ለመረዳት ይቻላል። በትናንትናው ዕለት ተከሰተ የተባለውን የመሬት መንቀጥቀጥ የዘገቡበት መንገድ አስተሳሰባቸውን ፍንትው አድርጎ ያሳያል።
እንዲህ ያለ ነገር የሰነበተ ይመስለኛል። አዲሴ አበባ መብራት ካለ ሀገሩ በርቷል። አዲስ አበባ ሰላም ካለ ሀገሩ በሙሉ ሰላም ሰፍኗል። አዲስ አበባ ቆሞ ኢትዮጵያን ከመመልከት አዲስ አበባ ሆኖ አዲስ አበባ ላይ ብቻ መወሰን የሚዲያው ባህሪ ከሆነ ከረመ።
ዜናዎቹ በይፋ በመዲናዋ የተለያዩ አከባቢዎች የተሰማው የመሬት ንዝረት ለከተማዋ ነዋሪዎች አስጊ አይደሉም። በሚሉ አረፍተ ነገሮች የሚጀምሩ ናቸው።
የሀገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቨዥን እራሱ የመዲናዋ ኤፍ ኤም ይመስል "ዛሬ ምሽት የተሰማው የመሬት ንዝረት ለከተማዋ ነዋሪዎች አስጊ አለመሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጂኦፊዚክስ እና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር ዶ/ር ኤሊያስ ሌዊ ገልፀዋል" ሲል እዚያ የእሳተ ገሞራው ፍንዳታ ጉያ ያሉ ከተሞች፣ የመሬት መንቀጥቀጡ መነሻ ስር የሚኖሩ ሰዎችስ የሌላ ፕላኔት ዜጎች ናቸው?
ባለሙያው በአዲስ አበበ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች የተሰማው የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ ፈንታሌ አከባቢ የተከሰተ እንደሆነ ገልፀው ከፈንታሌ ተራራ ጉያ ያለው ወገን በሚሰማው ዙሪያ "ሰላም ነው ችግሩ አዲስ አበባ የተከሰተ አይደለም" ማለት ምን ማለት ነው?
የአንድ ሀገር ብሔራዊ የቴሌቨዥን ጣቢያም ሆነ ሜኒስትሪም ሚዲያ በምን ስሌት በአዲስ አበባ የመሬት መንቀጥቀጥ አልተከሰተም የሆነው፤ በአፋር ፈንታሌ አከባቢ በተከታታይ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ አከባቢዎች የተፈጠረ የመሬት ሞገድ (ንዝረት) ስለሆነ ተረጋጉ ይላል?
እሺ ለመሬት መንቀጥቀጡ ቅርብ የሚገኙ አካባቢዎች እና በችግሩ ጉያ ያሉ ወገኖች ማን እንዴት ምን ብሎ እንዲያረጋጋቸው ነው?
አደጋው የተከሰተው ሌላ ቦታ ስለሆነ ተረጋጉ ብሎ የአዲስ አበባ ህዝብ መውሰድ ስላለበት ጥንቃቄ ያብራራው ሚዲያ አደጋው የተፈጠረበት ቦታ ያሉ ዜጎች ምን ማድረግ ይገባቸዋል የሚለውን ግን ማንሳት አልፈለገም።
አሁንም እንዲህ ያሉ አደጋዎች ከመዲናይቱ ከራቁ ትኩረት የሚነፈግበት ልማድ መቅረት አለበት። ጎርፍም እሳትም መሬት መናድም ሆነ ሌላ ችግር ሌላ ቦታ ከሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ እስከማይመስል ድረስ ትከረት የሚነፍጉ ሚዲያዎች ከተደጋጋሚ ስህተታቸው ሊማሩ ይገባል።
06/10/2024
# # # # # #የኢሬቻ በዓድ አምልኮ ያመጣብን ጣጣ
በሀገራችን አነስተኛ የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል::
መሬት መንቀጥቀጥ አላህ ባሮቹን ከሚያስፈራራበት እና ከሚያስጠነቅቅበት ክስተቶች መካከል አንዱ ነው::
በእኛ እግር ዘወትር የምትረገጠው መሬት በጌታዋ ትዕዛዝ ትንቀጠቀጣለች:: ህዝቦች በወንጀል ሲዘፈቁ፣ ሽርክ እና ጥፋት ሲንሰራፋ፣ በምድራችን ብክለት ሲስፋፋ ጌታችን አላህ ሰዎች ከጥፋታቸው ታርመው ወደሱ ይመለሱ ዘንድ ማስጠንቀቂያዎችን ይልካል:: ከነዚህ ማስጠንቀቂያዎች አንዱ የመሬት መንቀጥቀጥ ነው::
ይህ ማስጠንቀቂያ ካለንበት የወንጀል አረንቋ በመውጣት ወደ አላህ እንድንመለስ የማንቂያ ደውል ነው::
በሀገራችን የተከሰተው መሬት መንቀጥቀጥ በትንሹ ተከስቶ ያለፈ ቢሆንም ከበድ ያለ ሆኖ ቢከሰት ባለንበት የወንጀል አረንቋ እንደተዘፈቅን ወደ ጌታችን ፊት የምንቀርብበት ሁኔታ ይፈጠር ነበር::
ይህ ከመሆኑ በፊት አሁን ላይ እድል አግኝተናል:: ወደ አላህ እንመለስ:: ጌታችንን አብዝተን ምህረትን እንለምን:: አላህ እንዲታረቀን ፣በእዝነቱ እንዲያየን በዱኣ ልንበረታ ይገባል
አላህ ምህረቱን ይለግሰን!
05/10/2024
ነገ ኢሬቻ ለመሄድ አስበሃል⁉️
====================
✍ ሙስሊም ሆነህ ሳለ ነገ ለሚከበረው የኢሬቻ (የዋቄፌታ ኃይማኖታዊ በዓል) ለመሄድ ዝግጅትህን አጠናቀሃል? የሚገዙ ልብሶችንና የሚያዙ ነገሮችን ሸማምተሃል?
እንግዲያውስ ሸይኽ ኣደም ቱላ (ረሒመሁ-ል'ሏህ) እንዳሉት፤ በዓሉን አክብረህ ስትመለስ ቀጥታ ወደ መስጅድ ገብተህ ከመስገድህ በፊት ሸሃዳ ያዝና ገላህን ታጥበህ ግባ።
«ኢሬቻ ላይ ሄዶ የመጣ ሙስሊም ገላውን ታጥቦ ሸሃዳ ይዞ ካልሆነ በስተቀር ወደ መስጂድ መግባት አይችልም!»
ታላቁ ዓሊም ሙፍቲ ሸይኽ አደም ቱላ (ረሒመሁ-ል'ሏህ)
*
ለማንኛውም ወንድሜ፤ መቼ እንደምትሞት አታውቅምና የጓደኞችህ ቀጠሮም ሆነ ውስወሳ ሳይሸነግልህ ለአላህ ብለህ ማክበሩን ተወው።
ብሔርህንና ማንነትህን አትጥላ። ግን ከእምነትህ ጋር የሚጋጭን ከማንነትና ብሔር ጋር የተያያዘን ነገር ተው።
ለአላህ ብለህ ከተውከው ውዱ ነቢይ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦
( إنك لن تدع شيئاً لله عز وجل إلا بدلك الله به ما هو خير لك منه )
«አንተ ላቅና ከፍ ላለው አላህ ብለህ አንድን ነገር አትተውም፤ ለአንተ በርሱ ከርሱ የበለጠ የተሻለን የቀየረልህ ቢሆን እንጂ!»
[አሕመድ: 21996]
*
በል! እንግዲያስ የተሻለን ነገር አላህ እንዲለውጥልህ ከፈለግክ የስሜትን ውስወሳና ሞቅታ ተወውና ከዲንህ ጋር ከሚጋጭ ነገር ራቅ።
«እኔ እዛ ሂጀ አላከብርም!» ብለህ አትሸንግል።
እዚያ መሄድ የምትችለው አቅሙ ካለህ ሰዎችን ለማስተማር እንጂ ባትተገብርም ለመታደም አይደለም።
አላህ ያግራልህ።
♠
ስለ ኢሬቻ በዝርዝር ማንበብ የፈለገ ይህን በዚህ አስፈንጣሪ ያገኛል።
https://t.me/MuradTadesse/31980
||
t.me/MuradTadesse
10/09/2024
የአላህ
የአላህ
😭
ኒቃብ
የፈጣሪዋን ትዛዝ የጠበቅችን
ሴትልጅ እንደዚህ መሬት ላይ እስከመዘረር የሚያደርስ ምት መምታት ከአንድ ህብረተሰብን አገለግላለው ከሚል ፓሊስ አይጠበቅም
ምንም ጥፋት አጥፍታ ከሆነ በህግ ና በህግ አግባብ መዳኘት ሲገባት
በአፋን ኦሮሞ አውጪ አውጪ እያሉ የፈጣሪዋን ትእዛዝ የምትጠብቅን ሴት መምታት ነውር ና ብልግናም ነው::
* የፌዴራል ፓሊስ ይፍርድልን
* ፓሊሶም ተፈልጎ ይታሰርልን
ያረብ ፍርዱ ላንተ ይሁንልን 😭
🙏🙏🙏
🌴🌴🌴
09/09/2024
ግብፅ
inbox ጉርሻ
የኢትዮጵያውን የድረሱልን ጥሪ………
ትላንትና ዛሬ በግብፅ መአዲ የምባል ሰፈር በከፍተኛ ሁኔታ ሰው እየታፈሰ ነው የዋለው በወረቀት ሰበብ አድርገው ብዙ ኢትዮጵያውያን እየታፈሱ ነው የዋሉት
በየቤቱ እየገቡ ቤት እየፈተሹ
* ብር
* የተለያዩ ላፕቶፕ ካገኙ እየወሰዱ ነው
* የታጠቁ እና
* ስቭል የለበሱ ቤት ውስጥ ስፈትሹ
የታጠቁት ቤር ላይ ይቆማሉ እና በከፍተኛ ደረጃ ሀበሻዎች ላይ ከፍተኛ ዝርፍያ የምመስል በግብፅ ፖሊሶች መአዲ ላይ ቀኑን ሙሉ ቤት ለቤት ስፈትሹ ነው የዋሉት
የምንጠይቀው ሰውም የለም በሀገራችን ህጋዊ መፈተሻ ከለሌ አይገቡም እዚህ ግን እንደዛ የምባል ነገር የለም ።
አሁንም በከፍተኛ ጥንቃቄ እንድያደርግ ህዝቡ ያስተላልፉልን እኔ ጽፈላችሁ ቶሎ ነው የማጠፋው ስልከ ስፈተሽ እንዳይገኝብኝ መረጃዎች ።
በጣም ነው ተጨንቀን ያለነው መአዲ አከባቢ የምንኖር ወረቀት አድስ ያለውንም ለማጣራት ብለው ያስራሉ
* ከ15/20 ቀን አሰቃይተው ይለቃሉ
ገንዘብ ያለው ድንገት ከተገኝ የተወሰነ ብር ተቀባብለውት መንገድ ላይ ይለቁታል ዩኤንም አስተማማኝ አይደለም ።
😭😭😭
🌴🌴🌴